Telegram Group & Telegram Channel
🕊️ሀሙስ 🕊️
ክፍል-5

አውቃለሁ........     ሊያምሽ ይችላል አወ እንዲያምሽ ነው ምፈልገው ለመዳን የግድ በደምብ መታመም አለብሽ።......ንግግሩ መላ ሰውነቴን ይሰረስረው ጀመር።ምንም ሳላስብበት እንባ ከአይኖቸ ለመውጣት ያቆጠቁጥ ጀመር።ልቤን የሆነ ነገር የወጋኝ ያህል አመመኝ።
ምንም ቃል ለመናገር አንደበቴ እምቢ አለኝ። አ.....አዎ  ልክ ነወት እኔስ ኢትዮጵያዊ የሚለው ክብር አይገባኝም ብየ በሁለት እጆቸ አይኖቸን ጠራረግኩ።እንባየ ግን አልቆመም።


አሁን ማልቀስ መፍትሔ አይሆንም ከተኛሽበት ንቂ።አሁን በድጋሚ ልጠይቅሽ ኢትዮጵያዊ መሆን አትመኝም ?
......... በደምብ ነው ምፈልገው  አልኩዋቸው ከልብ በሆነ ስሜት....
እ አባባ አንድ ጥያቄ መጠየቅ እችላለሁ አልኩ እንዳቀረቀርኩ።
አዎ ጠይቂኝ ከመጠየቅ ነው ጥበብ ሚገኘው እግዜርስ ጠይቁ ይሰጣችሁማል አይደል ያለው .............ዝም ብለሽ የነገሩሽን ከማመን ጠይቂ መጠየቅ ጠቢብ ያደርጋል።
እሽ ግን ለምን ይሄ ሁሉ ታሪክ እያለን ፣ሁሉም ነገር የኛ ሆኖ እያለ ፣ጥበብ ሁሉ ተሰጥቶን .......
ለምን ተሰወራችሁብን ፣ለምን ግልፁን አትነግሩንም ፣ ለምን ዝምታን መረጣችሁ አልኩት........

bee



tg-me.com/nibab_lehiwot/150
Create:
Last Update:

🕊️ሀሙስ 🕊️
ክፍል-5

አውቃለሁ........     ሊያምሽ ይችላል አወ እንዲያምሽ ነው ምፈልገው ለመዳን የግድ በደምብ መታመም አለብሽ።......ንግግሩ መላ ሰውነቴን ይሰረስረው ጀመር።ምንም ሳላስብበት እንባ ከአይኖቸ ለመውጣት ያቆጠቁጥ ጀመር።ልቤን የሆነ ነገር የወጋኝ ያህል አመመኝ።
ምንም ቃል ለመናገር አንደበቴ እምቢ አለኝ። አ.....አዎ  ልክ ነወት እኔስ ኢትዮጵያዊ የሚለው ክብር አይገባኝም ብየ በሁለት እጆቸ አይኖቸን ጠራረግኩ።እንባየ ግን አልቆመም።


አሁን ማልቀስ መፍትሔ አይሆንም ከተኛሽበት ንቂ።አሁን በድጋሚ ልጠይቅሽ ኢትዮጵያዊ መሆን አትመኝም ?
......... በደምብ ነው ምፈልገው  አልኩዋቸው ከልብ በሆነ ስሜት....
እ አባባ አንድ ጥያቄ መጠየቅ እችላለሁ አልኩ እንዳቀረቀርኩ።
አዎ ጠይቂኝ ከመጠየቅ ነው ጥበብ ሚገኘው እግዜርስ ጠይቁ ይሰጣችሁማል አይደል ያለው .............ዝም ብለሽ የነገሩሽን ከማመን ጠይቂ መጠየቅ ጠቢብ ያደርጋል።
እሽ ግን ለምን ይሄ ሁሉ ታሪክ እያለን ፣ሁሉም ነገር የኛ ሆኖ እያለ ፣ጥበብ ሁሉ ተሰጥቶን .......
ለምን ተሰወራችሁብን ፣ለምን ግልፁን አትነግሩንም ፣ ለምን ዝምታን መረጣችሁ አልኩት........

bee

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/150

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Tata Power whose core business is to generate, transmit and distribute electricity has made no money to investors in the last one decade. That is a big blunder considering it is one of the largest power generation companies in the country. One of the reasons is the company's huge debt levels which stood at ₹43,559 crore at the end of March 2021 compared to the company’s market capitalisation of ₹44,447 crore.

Spiking bond yields driving sharp losses in tech stocks

A spike in interest rates since the start of the year has accelerated a rotation out of high-growth technology stocks and into value stocks poised to benefit from a reopening of the economy. The Nasdaq has fallen more than 10% over the past month as the Dow has soared to record highs, with a spike in the 10-year US Treasury yield acting as the main catalyst. It recently surged to a cycle high of more than 1.60% after starting the year below 1%. But according to Jim Paulsen, the Leuthold Group's chief investment strategist, rising interest rates do not represent a long-term threat to the stock market. Paulsen expects the 10-year yield to cross 2% by the end of the year. A spike in interest rates and its impact on the stock market depends on the economic backdrop, according to Paulsen. Rising interest rates amid a strengthening economy "may prove no challenge at all for stocks," Paulsen said.

ሕይወትን በገፅ from it


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA